(Go: >> BACK << -|- >> HOME <<)

Jump to content

አዲስ አበባ ስታዲየም

ከውክፔዲያ
አዲስ አበባ ስታዲየም

አዲስ አበባ ስታዲየምአዲስ አበባኢትዮጵያ የሚገኝ 35 ሺህ ሰዎችን የሚይዝ ስታዲየም ነው። በአብዛኛው ጊዜ ለእግር ኳስ ግሚያዎች የሚያገለግል ሲሆን የአትሌቲክስ ውድድሮችንም ያስተናግዳል። በ1940 እ.ኤ.አ. የተገነባ ሲሆን ስሙን ከአዲስ አበባ ከተማ ይወስዳል።


9°0′48″N 38°45′23″E / 9.01333°N 38.75639°E / 9.01333; 38.75639